የአንዲት ቅፅበት ስሜታዊነት ያመጣው መዘዝ!
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያሬድ ካሳዬ ማልያውን አውልቆ በመጣሉ ላሳየው የስነምግባር ጥሰት በሚል 10 ሺ ብር ቅጣት እንደጣለበት አውቀናል።
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያሬድ ካሳዬ ማልያውን አውልቆ በመጣሉ ላሳየው የስነምግባር ጥሰት በሚል 10 ሺ ብር ቅጣት እንደጣለበት አውቀናል።
የደመወዝ ወለል ስታንዳርድ መፈጠሩ በግል ዘርፍ የሚሠሩ ዶክተሮች፣ ነርሶች፣ ፋርማሲስቶችና ላቦራቶሪ ባለሙያዎችን ከሕገ-ወጥ የጉልበት ብዝበዛ ለመከላከል እና የተሻለ የኑሮ ዋስትና ለመስጠት የታለመ
ከመካከለኛው ምስራቅ እየወጡ ያሉ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ለጥቂት ጊዜያት አባርቶ የቆየው ጦርነት አሁን ላይ መልኩን በመቀየር ወደ ቀጥተኛ ጥቃቶች ተሸጋግሯል።
በሴል ኸረስት የታየው የእግር ኳስ አስደናቂ ተግባር እና አነጋጋሪው ሸላሚ ኢማኑኤል ለሚቻ
መንግሥት ራሱ ፈትኖ የሰጠውን መንጃ ፈቃድ እንደገና ካልመዘንኩህ አትሠራም ማለት ሕጋዊ መሠረት የለውም ተብሎ ወቀሳ ቀርቦበታል።
ድርጅቱ የኢትዮጵያን ማክሮ ኢኮኖሚ ለማረጋጋት እና የፋይናንስ አቅምን ለማጠናከር በሚል፣ መንግስት ሊተገብራቸው የሚገቡ ሶስት ዋና ዋና ግዴታዎችን አስቀምጧል።
ተቋሙ ዛሬ በሰጠው ይፋዊ መግለጫ ባለአክስዮኖች መሟላት ያለበትን መረጃ በማሟላት የኢትዮ ቴሌኮም የተረጋገጠ ባለድርሻ መሆን መቻላቸውን አብስሯል።
ይህ የሚሆነው ዜጎቹ ወደ ሀገር ሲመጡ በማቋቋሚያ ሂደቱ ላይ የጠበቁትን ያህል ድጋፍና ፈጣን ማገገሚያ ባለማግኘታቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
የታክስ ተመላሽ ክፍያ በሕጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይፈጸም ቢዘገይ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር ለታክስ ከፋዩ መመለስ ያለበትን ገንዘብ ከወለድ ጋር እንዲከፍል የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ወጥቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደርን በማቀላጠፍና የንግድ ከባቢውን ለማሻሻል የሚያስችሉ አዳዲስ መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በዳቦ ላይ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ከመንግስት የዋጋ ቁጥጥር መነሳት ጋር ተያይዞ በተጣለው አዲስ የ2.5 በመቶ የሽያጭ ግብር እና በዱቄት ግብዓት መናር ምክንያት የመጣ መሆኑ ይፋ ተደርጓል።
መኪናን መሸጥ ብቻ በቂ አይደለምና፣ አስመጪው ድርጅት ለሽያጭ ያቀረባቸው ተሽከርካሪዎች ብልሽት ሲገጥማቸው የሚያስተካክልበት የራሱ የጥገና ክፍል ሊኖረው ይገባል ተብሏል