በመንግስት ከተመለሱ በኋላ ድጋሚ ስደት የሚወጡ ዜጎች!
ይህ የሚሆነው ዜጎቹ ወደ ሀገር ሲመጡ በማቋቋሚያ ሂደቱ ላይ የጠበቁትን ያህል ድጋፍና ፈጣን ማገገሚያ ባለማግኘታቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
2d ago
ይህ የሚሆነው ዜጎቹ ወደ ሀገር ሲመጡ በማቋቋሚያ ሂደቱ ላይ የጠበቁትን ያህል ድጋፍና ፈጣን ማገገሚያ ባለማግኘታቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህ ደንብ አስተናጋጆች ከባህልና ከጨዋነት ያፈነገጠ አለባበስ እንዳይኖራቸው የሚከለክል ሲሆን በተጨማሪም በሚታዩ የሰውነት አካላት ላይ ንቅሳትን የሚከለክል፣ የወንዶች ጆሮ ጌጥን እና ከመጠን በላይ ሽቶ መጠቀምን የሚገድብ ነው፡፡