መጋቢት 24/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት ምሽት በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፤ አሜሪካ በኢራን ላይ የነደፈቻቸው ወታደራዊ ግቦች በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቁ አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ኢራን ላይ እጅግ ከባድ ጥቃት እንደሚሰነዘር በ...
የአሜሪካ የጦር መርከብ “ዩኤስኤስ አብርሃም ሊንከን” የድሮን ጥቃት እንደደረሰበት ተገልጿል የካቲት 27/2018 (ገበያ ሚዲያ) የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ ሀገራቸው ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር ምንም ዓይነት የተኩስ አቁም ስምምነት እንደማትፈልግና ከዋሽንግተን ጋር ለመደራደ...
የካቲት 25/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ በኢራን እና በአሜሪካ-እስራኤል ጥምረት መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ተከትሎ፤ የዓለም የነዳጅ አቅርቦት እንዳይስተጓጎል አዲስ መመሪያ አስተላልፈዋል። ፕሬዝዳንቱ በመመሪያቸው የአሜሪካ የባህር ሃይል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ...







