በአዲሱ በጀት ውስጥ የደመወዝ ጭማሪ እቅድ ታሳቢ እንዳልተደረገ አቶ አሕመድ ሽዴ ገለጹ!
የመንግስት ሠራተኞች በኑሮ ውድነት ምክንያት እያቀረቡት ያለውን የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ተከትሎ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት እቅድ ላይ ጥያቄ አንሰተዋል፡፡
የመንግስት ሠራተኞች በኑሮ ውድነት ምክንያት እያቀረቡት ያለውን የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ተከትሎ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት እቅድ ላይ ጥያቄ አንሰተዋል፡፡
በታሪክ መነጋገሪያ የሆነው የ2026 ዓለም ዋንጫ ዛሬ ይጀመራል።
አዲሱ ሰሌዳ ለህግ ማስከበር ስራ ምቹ እንዲሆን ታርጋው ላይ የቺፕስ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ነገ ምሽት መክፈቻውን የሚያገኘው የ2026 ዓለም ዋንጫ በተፈጥሮ እና አሜሪካ ሰራሽ ችግሮች ጣጣው በዝቷል።
እንደ ትራንስፖርት ቢሮ መረጃ ባለፈው ግንቦት ወር ብቻ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና የታሪፍ ዝርዝር ባለመስቀላቸው ከ3 ሺህ 300 በላይ አሽከርካሪዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል።
አሜሪካ በዓለም ዋንጫው መድረክ ኢራን ላይ እያደረገች ያለውን ጫና አጠናክራ ቀጥላለች።
የንግድ ድርጅት ባለቤቶች በአንጻሩ አነስተኛ ክፍያ የሚጠይቁትንና ረጅም ሰዓት ያለቅሬታ የሚሠሩትን ኢትዮጵያውያን መምረጣቸውን ገልጸዋል።
ሁለቱ ሀገራት ካለፈው ሚያዝያ ወር ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ እሁድ እና ሰኞ ዕለት ቀጥተኛ የሚሳኤልና የአየር ጥቃቶችን እርስ በእርስ በዛሬው እለት ተለዋውጠዋል።
ለዚህ እንደ ምክንያትነት የቀረበው የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ እና ተመርቆ ሥራ መጀመሩን ተከትሎ ነው።
በዚሁ ጉዳይ የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር ከትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጋር መወያየቱን አስታውቋል፡፡
መተግሪያው መምህራን በተለመዱ የዕለት ተዕለት የቢሮክራሲ ተግባራት የሚያጠፉትን ውድ ጊዜ ያስቀርላቸዋል የተባለ ሲሆን ከተማሪዎቻቸው ጋር ቀጥታ ለሚኖራቸው ግንኙነት በቂ ጊዜ እንዲያገኙም እንደሚያደርጋቸው ተጠቁሟል፡፡