መጋቢት 23/2018 (ገበያ ሚዲያ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አቅራቢያ በሚገኘው የሱዳን ግዛት ውስጥ የሰፈረ አንድ የግብፅ ጦር ሻለቃ “ታሲስ” ( ተብሎ በሚጠራው የሱዳን መስራች ጥምረት ኃይሎች መከበቡ ተሰምቷል። በሱዳን ፈጣን ደጋፊ ኃይሎች እና በአብዱልዓዚዝ አል-ሒሉ በሚመራው የሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ ሰሜን የሚመራው ይኸው ጥምረት በሰማያዊ አባይ ግዛት በሳሊ አካባቢ የሚገኘውን ...

ምድቦች

መጋቢት 18/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ ሙሉ በሙሉ የየብስ ወረራ የሚጀምሩ ከሆነ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የኢራን ወታደሮች አጸፋዊ እርምጃ ለመውሰድ በተጠንቀቅ ላይ መሆናቸው ተገልጿል። በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ወታደራዊ ውጥረት ወደ ከፋ ደረጃ መሸጋገሩን ተከትሎ ኢራን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ተዋጊዎችን በተጠንቀቅ ማሰለፏን በቴህራን የሚገኙ ወ...

የአሜሪካ የጦር መርከብ “ዩኤስኤስ አብርሃም ሊንከን” የድሮን ጥቃት እንደደረሰበት ተገልጿል የካቲት 27/2018 (ገበያ ሚዲያ) የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ ሀገራቸው ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር ምንም ዓይነት የተኩስ አቁም ስምምነት እንደማትፈልግና ከዋሽንግተን ጋር ለመደራደርም ምክንያት እንደሌላት ገለጹ። ሚኒስትሩ ከኤንቢሲ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ም...

የካቲት 25/2018 (ገበያ ሚዲያ) የኤርትራን መንግሥት ሻዕቢያን አሳምረን ስለምናውቀው ዳግም ህዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጥም፤ ምናልባት ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻ ሙከራው ነው የሚሆነው ብዬ ነው እኔ የማምነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ጋር በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቆይታ፤ የሰሜን እዝ ጥቃት ከደረሰበት በ...

መጋቢት 24/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት ምሽት በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፤ አሜሪካ በኢራን ላይ የነደፈቻቸው ወታደራዊ ግቦች በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቁ አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ኢራን ላይ እጅግ ከባድ ጥቃት እንደሚሰነዘር በግልጽ ዝተዋል። “አሜሪካ በኢራን ላይ የነደፈቻቸው ወታደራዊ ግቦች በጣም በአጭር...

መጋቢት 23/2018 (ገበያ ሚዲያ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አቅራቢያ በሚገኘው የሱዳን ግዛት ውስጥ የሰፈረ አንድ የግብፅ ጦር ሻለቃ “ታሲስ” ( ተብሎ በሚጠራው የሱዳን መስራች ጥምረት ኃይሎች መከበቡ ተሰምቷል። በሱዳን ፈጣን ደጋፊ ኃይሎች እና በአብዱልዓዚዝ አል-ሒሉ በሚመራው የሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ ሰሜን የሚመራው ይኸው ጥምረት በሰማያዊ አባይ ...

መጋቢት 24/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት ምሽት በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፤ አሜሪካ በኢራን ላይ የነደፈቻቸው ወታደራዊ ግቦች በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቁ አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ኢራን ላይ እጅግ ከባድ ጥቃት እንደሚሰነዘር በግልጽ ዝተዋል። “አሜሪካ በኢራን ላይ የነደፈቻቸ...

ኢራን 1,200 የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ዜጎች በሳምንት ውስጥ ከአገር እንዲወጡ አዘዘች መጋቢት 21/2018 (ገበያ ሚዲያ) የኢራን የፍትህ አካል በአገሪቱ የሚኖሩ 1,200 የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች (UAE) ዜጎች የመኖሪያ ፈቃዳቸው መሰረዙንና በሰባት ቀናት ውስጥ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ማዘዙን በዛሬው እለት አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በሁለቱ አገራ...

መጋቢት 22/2018 (ገበያ ሚዲያ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በኢራን ላይ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ዘመቻ ከተቀመጡለት ስልታዊ ግቦች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑትን ማሳካቱን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት “ኒውስ ማክስ” ለተሰኘው የአሜሪካ የዜና ማሰራጫ በሰጡት መግለጫ ስኬቱ የተለካው በተከናወኑ ተል...

በሥራ ሰዓት የግል ስልክ መጠቀም ተከለከለ መጋቢት 21/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ከፋዮችን እርካታ ለማረጋገጥና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በሚያደርገው ጥረት ከመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመደበኛ የሥራ ሰዓት የእጅ ስልክ መጠቀም መከልከሉን አስታወቀ። ቢሮው ይህንን ውሳኔ ያስተላለፈው በዛሬው ዕለት ...

መጋቢት 18/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ ሙሉ በሙሉ የየብስ ወረራ የሚጀምሩ ከሆነ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የኢራን ወታደሮች አጸፋዊ እርምጃ ለመውሰድ በተጠንቀቅ ላይ መሆናቸው ተገልጿል። በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ወታደራዊ ውጥረት ወደ ከፋ ደረጃ መሸጋገሩን ተከትሎ ኢራን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ተዋጊዎችን በተጠንቀ...

Latest Posts

መጋቢት 23/2018 (ገበያ ሚዲያ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አቅራቢያ በሚገኘው የሱዳን ግዛት ውስጥ የሰፈረ አንድ የግብፅ ጦር ሻለቃ “ታሲስ” ( ተብሎ በሚጠራው የሱዳን መስራች ጥምረት ኃይሎች መከበቡ ተሰምቷል። በሱዳን ፈጣን ደጋፊ ኃይሎች እና በአብዱልዓዚዝ አል-ሒሉ በሚመራው የሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ ሰሜን የሚመራው ይኸው ጥምረት በሰማያዊ አባይ ግዛት በሳሊ አካባቢ የሚገኘውን ...