ኢራን 1,200 የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ዜጎች በሳምንት ውስጥ ከአገር እንዲወጡ አዘዘች መጋቢት 21/2018 (ገበያ ሚዲያ) የኢራን የፍትህ አካል በአገሪቱ የሚኖሩ 1,200 የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች (UAE) ዜጎች የመኖሪያ ፈቃዳቸው መሰረዙንና በሰባት ቀናት ውስጥ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ማዘዙን በዛሬው እለት ...
መጋቢት 22/2018 (ገበያ ሚዲያ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በኢራን ላይ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ዘመቻ ከተቀመጡለት ስልታዊ ግቦች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑትን ማሳካቱን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት “ኒውስ ማክስ” ለተሰኘው የአሜሪካ የዜና ማሰራጫ...
በሥራ ሰዓት የግል ስልክ መጠቀም ተከለከለ መጋቢት 21/2018 (ገበያ ሚዲያ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ከፋዮችን እርካታ ለማረጋገጥና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በሚያደርገው ጥረት ከመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመደበኛ የሥራ ሰዓት የእጅ ስልክ መጠቀም መከልከሉን አስታወቀ። ...



