የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በድጋሚ በነጋዴዎች ተቃውሞ ገጠመው
በተለይም የታክስ ማጭበርበር ወንጀል ወደ ኋላ 10 ዓመት ተመልሶ እንዲመረመር የሚያዝዘው ድንጋጌ ከፍተኛ ስጋት አዘል ቅሬታዎች ቀርበውበታል
በተለይም የታክስ ማጭበርበር ወንጀል ወደ ኋላ 10 ዓመት ተመልሶ እንዲመረመር የሚያዝዘው ድንጋጌ ከፍተኛ ስጋት አዘል ቅሬታዎች ቀርበውበታል
በእነዚህ የፋይናንስ ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱንም ቢሮው አስታውቋል።
የታክስ ስወራን በዘላቂነት ለመከላከል የታቀደው አዲሱ አዋጅ፣ የግብር ባለሥልጣኑ እስከ 10 ዓመት ወደኋላ በመሄድ ኦዲት እንዲያደርግ ሥልጣን የሚሰጥ ሲሆን፣ አለመግባባቶችን በገለልተኛ አስማሚ በአጭር ጊዜ ለመፍታት የሚያስችል አሠራርንም አስተዋውቋል።
ይህ አዲስ የገንዘብ ድጋፍ የተፈቀደው ኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳዋን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያሳየች ባለችበት ወቅት መሆኑን የአይ ኤም ኤፍ መግለጫ ጠቅሷል፡፡
ደንቦቹን በመተላለፍ የተሳሳተ መግለጫ መስጠት ወይም የቁጥጥር ሥርዓቱን ለማለፍ መሞከር በገንዘብ ቅጣት፣ በንብረት መውረስ አልፎ ተርፎም በወንጀል ተጠያቂነት ያስቀጣል።
ድርድሩ አለመሳካቱ ኢትዮጵያን እንደ ሌሎች የአፍሪካ አገራት በከባድ የፋይናንስ ጫና ውስጥ ሊያደርጋት እንደሚችልም ተነግሯል፡፡
ድርጅቱ የኢትዮጵያን ማክሮ ኢኮኖሚ ለማረጋጋት እና የፋይናንስ አቅምን ለማጠናከር በሚል፣ መንግስት ሊተገብራቸው የሚገቡ ሶስት ዋና ዋና ግዴታዎችን አስቀምጧል።
የታክስ ተመላሽ ክፍያ በሕጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይፈጸም ቢዘገይ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር ለታክስ ከፋዩ መመለስ ያለበትን ገንዘብ ከወለድ ጋር እንዲከፍል የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ወጥቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደርን በማቀላጠፍና የንግድ ከባቢውን ለማሻሻል የሚያስችሉ አዳዲስ መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
ደረሰኝ ያልሰጠ ግብር ከፋይ በእያንዳንዱ የደረሰኝ ብዛት 100 ሺህ ብር ሊቀጣ ነው