ከ6 እስከ 7 ዓመታት ተጓትቶ የነበረው የቱሉ ካፒ የወርቅ ፕሮጀክት ወደ ሥራ ገባ
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፋይናንስ ፓኬጅ መዘጋጀቱን ኩባንያው ያስታወቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት 17 በመቶ ድርሻ እንዳለውም ገልጿል።
የንግድ ማህበረሰቡ "ነጋዴዎች ህጎችን አንብበው ሳይጨርሱ ሌላ ህግ በሚወጣበት ሁኔታ ውስጥ ሆነን እንዴት የረጅም ጊዜ እቅድ ማቀድ እንችላለን?" የሚል ጥያቄ አቅርቧል።
መመርያው ደረሰኙ ህጋዊ መሆኑን በገዢውም ሆነ በግብር ሰብሳቢው አካል በቀላሉ ለማረጋገጥ የሚያስችል ሲሆን ግብር ከፋዮች ለሚያደርጉት ማንኛውም ሽያጭ የተመዘገበ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ጥሎባቸዋል።
ለዚህ ብክነት ተጠያቂ ተብለው ከተጠቀሱት መካከል ጤና ሚኒስቴር ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በግንባር ቀደምነት ይገኙበታል።
በተለይም የታክስ ማጭበርበር ወንጀል ወደ ኋላ 10 ዓመት ተመልሶ እንዲመረመር የሚያዝዘው ድንጋጌ ከፍተኛ ስጋት አዘል ቅሬታዎች ቀርበውበታል
በእነዚህ የፋይናንስ ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱንም ቢሮው አስታውቋል።
የታክስ ስወራን በዘላቂነት ለመከላከል የታቀደው አዲሱ አዋጅ፣ የግብር ባለሥልጣኑ እስከ 10 ዓመት ወደኋላ በመሄድ ኦዲት እንዲያደርግ ሥልጣን የሚሰጥ ሲሆን፣ አለመግባባቶችን በገለልተኛ አስማሚ በአጭር ጊዜ ለመፍታት የሚያስችል አሠራርንም አስተዋውቋል።
ይህ አዲስ የገንዘብ ድጋፍ የተፈቀደው ኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳዋን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያሳየች ባለችበት ወቅት መሆኑን የአይ ኤም ኤፍ መግለጫ ጠቅሷል፡፡
ደንቦቹን በመተላለፍ የተሳሳተ መግለጫ መስጠት ወይም የቁጥጥር ሥርዓቱን ለማለፍ መሞከር በገንዘብ ቅጣት፣ በንብረት መውረስ አልፎ ተርፎም በወንጀል ተጠያቂነት ያስቀጣል።
ድርድሩ አለመሳካቱ ኢትዮጵያን እንደ ሌሎች የአፍሪካ አገራት በከባድ የፋይናንስ ጫና ውስጥ ሊያደርጋት እንደሚችልም ተነግሯል፡፡
ድርጅቱ የኢትዮጵያን ማክሮ ኢኮኖሚ ለማረጋጋት እና የፋይናንስ አቅምን ለማጠናከር በሚል፣ መንግስት ሊተገብራቸው የሚገቡ ሶስት ዋና ዋና ግዴታዎችን አስቀምጧል።
የታክስ ተመላሽ ክፍያ በሕጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይፈጸም ቢዘገይ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር ለታክስ ከፋዩ መመለስ ያለበትን ገንዘብ ከወለድ ጋር እንዲከፍል የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ወጥቷል።